የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ ዕብራውያን ፲፩


ጆ.ስ.ት.፣ ዕብራውያን ፲፩፥፩።ዕብራውያን ፲፩፥፩ ጋር አነጻፅሩ

እምነት ተስፋ የተደረገባቸውን ነገሮችን ማረጋገጫ ነው።

እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያረጋግጥ፣ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።

ጆ.ስ.ት.፣ ዕብራውያን ፲፩፥፴፭።ዕብራውያን ፲፩፥፴፭ ጋር አነጻፅሩ

ለክርስቶስ የሚሰቃዩ ታማኞች የመጀመሪያውን ትንሳኤ ያገኛሉ።

፴፭ ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን የመጀመሪያ ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤