የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ ሮሜ ፲፫


ጆ.ስ.ት.፣ ሮሜ ፲፫፥፮–፯።ሮሜ ፲፫፥፮–፯ ጋር አነጻፅሩ

ህዝባዊ ባለስልጣኖችን የሚያከብሩ ለእግዚአብሔር ያላቸውን ክብር ከፍተኛ እና በጣው ፍጹም የሆነ ያደርጉታል።

ስለዚህ ደግሞ ለእነርሱ ስለታችሁን ትገብራላችሁና፤ በዚህ ነገር የሚተጉ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸውና።

ግን በመጀመሪያ፣ ለሁሉ የሚገባውን አስረክቡ፤ ግብር ለሚገባው ግብርን፣ ቀረጥ ለሚገባው ቀረጥን፣ ስለታችሁም መፈራት ለሚገባው መፈራትን በማድረግ፣ እና ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ።