የጥናት እርዳታዎች
አማላጅ


አማላጅ

ኢየሱስ ክርስቶስ ከአብ ጋር አማላጃችን ነው (ሞሮኒ ፯፥፳፰) እና ከእርሱም ጋር ምክንያታችንን ይለምንልናል፥ የሚማለድ ወይም መካከለኛ። ኢየሱስ ክርስቶስ በሰው እና በእግዚአብሔር መካከል የሚማለድ ነበር። የእርሱ የኃጢያት ክፍያ ሰዎች ለኃጢያታቸው ንስሀ ለመግባት እና ከእግዚአብሔር ጋር ለመታረቅ የሚቻልበት መንገድ ሰራ።