የጥናት እርዳታዎች
እውነት


እውነት

ነገሮችን እንዳሉ፣ እናም እንደነበሩ፣ እናም እንደሚሆኑ ማወቅ (ት. እና ቃ. ፺፫፥፳፬)። እውነት ደግሞም ከሰማይ የሚመጣን ብርሀን እና ራዕይን ያጠቁማል።