የጥናት እርዳታዎች
ሰባ


ሰባ

በመልከ ጼዴቅ ክህነት ውስጥ ወንዶች ሊሾሙበት የሚችሉ ሀላፊነት። ዛሬ፣ የሰባ ቡድኖች የቤተክርስቲያኗ አጠቃላይ ባለስልጣኖች እና የክልል አመራሮች ናቸው። ሰባዎች በቀዳሚ አመራር እና በአስራ ሁለት ሐዋሪያት ቡድን አመራር ስር በጌታ ስም ያገለግላሉ (ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፬)። ሙሉ ጊዜአቸውን ለማስተማር ይሰጣሉ።